Channel
Updated: 2026-07-27
Media post
መልከመልካሙና ልበ መልካሙ የስፔይን መሪ የፍልስጤማውያን ወዳጅ ፔድሮ ሳንቼዝ!
ምሁሩ ፣ ደጉ ፣ የነፃነት ታጋዩ እና ሸበላው ዘንካታውና ግርማሞገሳሙ መሪ ! በትምህርቱም በስነምግባሩም በተክለቁመናውም የታደለው የስፔይኑ ኩራት ሶሻሊስቱ ፔድሮ ሳንቼዝ! እርሱ በትምህርቱ የዘለቀ በአለማችን ላይ አሉ ከሚባሉ ኢኮኖሚስቶችም አንዱ ነው። ስፔይንን በመሪነት ከመረከቡ በፊት…
አሜሪካ ሰሞኑን በኢራን ላይ ስታደርግ የነበረውን ጦርነት ካለ ተኩስ አቁም ስምምነት አቁማለች። ላለፉት ሶስት ቀናትም በኢራን ላይ አንድት ጥቃት አልፈፀመችም ። ይህ የሆነው በዋናነት በሶስት ምክንያት ነው። የመጀመሪያ የአሜሪካ የመሳሪያ ክምች በከፍተኛና አስጊ ሁኔታ እየተመናመነ መሆኑ …
ኢብራሂም ትራኦሬ በኢስላማዊ እንቅቃሴዎች ላይ ጦርነት ከፍቷል። ኢስላምን ሊያጠኑ ከቡርኪናፋሶ የወጡ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የእስልምና ተማሪዎች በአስቸኳይ ትምህርታቸውን አቋርጠው ወደ ሀገራቸው የማይመለሱ ከሆነ የቡርኪናፋሶ ዜግነታቸውን ያጣሉ ብሏል። ከኢስላም አክራሪዎች ጋር የምናደርገው…
Flags — countries where our network of observers on Telegram recorded this ad being shown in this channel. It's not the advertiser's targeting country: Telegram serves sponsored ads worldwide, and we simply note where the ad appeared in the feed. The channel's main country (by its language) is highlighted in blue; rare placements (under 5%) are collapsed into “+N”.
የየመን ሁቲዎች ማምሻውን በፈፀሙት ጥቃት ሳኡዲ አረቢያ ወደብ አቅራቢያ የነበረን የነዳጅ ጫኝ መርከብ አውድመዋል። ከሳኡዲ አረቢያ አል ሹቃኢቅ ጠረፍ 70 ማይል እርቀት ላይ የነበረው የነዳጅ መርከብ በሁቲዎች ጥቃት ከፍተኛ ፍንዳታን ማስተናገዱን የእንግሊዝ ባህር ሀይል አስታውቋል። ነገሮ…
ትላንት አዳሩን ሁቲዎች በሳኡዲ አረቢያ ጂዛን ላይ የሚገኘውን የአራምኮን የነዳጅ ማእከል በዚህ መልኩ አጥቅተዋል። ይህ ጥቃት የተፈፀመው በሳኡዲ አረቢያ የሚመራው ጥምር ጦር የነመንን ሂደይዳ ወደብ ከደበደባ በሗላ ነው። ሁቲዎች አፀፋውን መውሰዳቸውን ተከትሎ ወጥቱ ተባብሶ ቀጥሏል። ቴሌግ…
በእንግሊዝ በየ 5 ቀኑ በአንድ መስጅድ ላይ ጥቃት ይፈፀማል። ይሁን እንጅ ኢስላም በእንግሊዝ እጅግ ፈጣኑ ተስፋፊ ሀይማኖት መሆኑን ቀጥሏል። ይህ ከፍተኛ የኢስላም መስፋፋት ያሳሰባቸው አካላት በመሳጅዶች ላይ ከፍተኛ ጥቃት ቢፈፅሙም ኢስላም በከፍተኛ ፍጥነት አሰየተስፋፋ መጥቷል። አምነስ…
አለም አቀፋዊ መረጃዎች ምልከታዎችና ታሪካዊ ክስተቶች ይቀርቡበታል